በኢትዮጵያ ኢንቪስትመት ሆልዲንግ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሀብታሙ ኃይለሚካኤል የተመራ የአመራሮች ቡድን የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠናን የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍጹም አረጋ የሀዋሳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት ያላቸው የተለያዩ የእንግሊዝ የኢንቨስትመንትና ቢዝነስ ልዑካን የቂሊንጦ እና የቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን የጎበኙ ሲሆን፤ በቆይታቸውም ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በኢንቨስትመንት ሁኔታዎች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል።