ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሰመራ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለጹ ክፍት የስራ መደቦች ላይ የውጭ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 326/2007 የተቋቋመ ዋና የመንግስት የልማት ድርጅት ሲሆን ብቁ እና ልምድ ያላቸውን አቅራቢዎች በስትራቴጂካዊ አጋርነት መርጦ ማሰራት ይፈልጋል ።
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና ከታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡