ኢትዮጵያ ባለፉት 11 አመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ሁሉንም አይነት ኢንቨስትመንት ተቀብለው ማስተናገድ የሚችሉ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገንብታ ባለሃብቶችን በማስተናገድ ላይ መሆኗን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኦፐሬሽንና ፓርክ አስተዳደር ዘርፍ ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ከተማ ገለፁ፡፡