በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፤ እመርታዊ የፖሊሲና የአሰራር ምኅዳር በመፍጠር የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ያላቸውን ድርሻ እያሳደገ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች የታቀደላቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ እንዲወጡና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ባለሀብቶችን ለማፍራት የፋይናንስ ተቋማት ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ።
በቻይናው ግዙፍ የፋርማሲዩቲካል ኩባንያ ሂውማንዌል ሄልዝኬር ግሩፕ ሰብሳቢ ደንግ ዌይዶንግ የተመራና 17 ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ የልዑካን ቡድን በቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሥራ ጉብኝት አደረገ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን “ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ነች” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡